top of page

አካባቢን መንከባከብ

የ4ኢፒር አካባቢን ለመንከባከብ

የተወጠኑ ምርሆች 

 

የተፈጥሮ አካባበ በከፍተኛ ፍጥነት እየላሸቀ መሄዱን ማቆም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም ህልውና አስቸኳይ ጉዳይ ነው። 

የ4ኢፒር አካባን መንከባከቢያ ፕሮግራም ሁለት ዘርፎች አሉት።

  1. ጉዳት እያደረሱ ያሉትን ድርጊቶች በአስቸኩዋይ ማቆም። ለዚህም የህዝቡን ግንዛቤ አሳድጎ ለድርጊቶች መፍትሄ በማቅረብ ህዝቡ በሥራ ላይ እንዲያውለው ማድረግ። ዛፎች ለማገዶ ያለምትክ መቁረጥን አለአገባብ ማረስን የመሳሰሉት ድርጊቶችን ይጨምራል።

  2. ወደፊት እሚካሄዱ ፕሮግራምች ሁሉ አካባቢን የማይጎዱ እንዲሆኑ ቅድመ ዝግጅትና ጥናት እንዲደረግባችው ጥብቅ ምርሆዎችን በስራ ማዋል።

  3. ከዝህ በፊት የተበላሹትን ተመለሰው እንዲያነሰራሩ ጥረት ማድረግ

  4. በዘመናት የጠፋውን ጫካ መመለስ፡፡ ሰፊ የአጽዋት ተከላ ማካሄድ፡፡

አካባቢ መንከባከብ ጉድለት የሚያመጡ የህብረተሰብና የኢኮኖሚ ጉዳቶች

 

  • የተበከለና የተበላሸ ውሀ በመጠጣት ብዙ ሽህ ህፃናትና እናቶች እንደቅጠል ይረግፋሉ። ውሀ ምንጮችን መነከባከብ ተቀዳሚ ተግባር ነው .

  • ብዙ ሚሊዮን ቶን ለምለም አፈር በጎርፍ እየታጠበ በመሄዱ መሬቱ እየተበላሸ አጽዋትና እነሥሣት ሊኖሩበት ወደማይቻልበት ደረጃ እየደረሰ ነው። ይህ እንዲቆም አፈሩ እንዳይሸረሸር የሚያደርጉት  መንሴወች መቆም የሚያስችሉት ድርጊቶች መወሰድ አለባቸው።  

  • ሌሎች የሃይል ማመንጫ ሀይሎችን መተካት ፕሮግራሞች ላይ የኣልም ህብረተሰብ እንዲተባበር ጥረቱ መሞከር አለበት። ይህም ሲሆን ዛፎችን ለማገዶ መጨፍጨፉ ይቀነሳል ይቆማል

  • አለአግባብ አርሶ ምሬቱን እንዲሸረሸር ምክንያት ከመሆን እንድዚያ አሉ ቦታወች ላይ እርሻ መከልከል ማቆም።

  • በዘምናዊ መንገድ ግብርናው ከተካሄደ ውጤቱ እጥፍ ድርብ ስለሚያድግ ጫካወችን መንጥሮ የእርሻቦታ ማስፋት አያስፈልግም። 

  • የዱር አራዊትን ጥፋት ለማቆም ጫካወች እንዲከበሩ እንዲስፋፉ ትልቅ ጥረት መደረግ አለበት።.

bottom of page